https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዕቅድ ዙሪያ ብሉምበርግ ያሠራጨውን የተሳሳተ መረጃ አወገዘች
ሩሲያ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዕቅድ ዙሪያ ብሉምበርግ ያሠራጨውን የተሳሳተ መረጃ አወገዘች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዕቅድ ዙሪያ ብሉምበርግ ያሠራጨውን የተሳሳተ መረጃ አወገዘች"ይህ ሚዲያ ነኝ ባይ ተቋም ከክሬምሊን ጋር ቅርበት ያለው ምንም ዓይነት አስተማማኝ የመረጃ ምንጭ የለውም። አስተማማኝ ያልሆኑ ምንጮች ብቻ ነው ያሉት። 'ከክሬምሊን... 25.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-25T14:38+0300
2025-12-25T14:38+0300
2025-12-25T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/19/2658461_0:5:800:455_1920x0_80_0_0_6f8a254b1b39cdb7c8d95c9acb25afda.jpg
ሩሲያ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዕቅድ ዙሪያ ብሉምበርግ ያሠራጨውን የተሳሳተ መረጃ አወገዘች"ይህ ሚዲያ ነኝ ባይ ተቋም ከክሬምሊን ጋር ቅርበት ያለው ምንም ዓይነት አስተማማኝ የመረጃ ምንጭ የለውም። አስተማማኝ ያልሆኑ ምንጮች ብቻ ነው ያሉት። 'ከክሬምሊን ጋር የቀረበ ግንኙነት አለን' የሚለው መከራከሪያቸውም ለሐሰተኛ መረጃቸው እንደ መሸፈኛ የሚያገለግል ነው" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ገልጸዋል።"ሩሲያ፤ የዩክሬን ጦርነትን ለማቆም በቀረበው የቅርብ ጊዜው የአሜሪካ የሰላም እቅድ ላይ የኪዬቭን ወታደራዊ አቅም የሚገድቡ ተጨማሪ አንቀጾችን ጨምሮ ቁልፍ ለውጦች እንዲደረጉ ትፈልጋለች ሲል ለክሬምሊን ቅርበት ያለው ምንጭ ገልጿል" በማለት የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃኑ ቀደም ሲል ዘግቦ ነበር። ዘለንስኪ፤ ዩክሬን በአሜሪካ በተካሄደው ድርድር ለአሜሪካ ወገን ያቀረበችውን የ20 ነጥብ እቅድ ከዚህ ቀደም ይፋ አድርጎ ነበር። ክሬምሊን እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን ሞስኮ በኪዬቭ እቅድ ውስጥ በሚገኙ በርካታ አንቀጾች ደስተኛ እንዳልሆነች በተደጋጋሚ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/19/2658461_94:0:706:459_1920x0_80_0_0_b8f31ffee5ed179a5d5047496d1cd766.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዕቅድ ዙሪያ ብሉምበርግ ያሠራጨውን የተሳሳተ መረጃ አወገዘች
14:38 25.12.2025 (የተሻሻለ: 14:44 25.12.2025) ሩሲያ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዕቅድ ዙሪያ ብሉምበርግ ያሠራጨውን የተሳሳተ መረጃ አወገዘች
"ይህ ሚዲያ ነኝ ባይ ተቋም ከክሬምሊን ጋር ቅርበት ያለው ምንም ዓይነት አስተማማኝ የመረጃ ምንጭ የለውም። አስተማማኝ ያልሆኑ ምንጮች ብቻ ነው ያሉት። 'ከክሬምሊን ጋር የቀረበ ግንኙነት አለን' የሚለው መከራከሪያቸውም ለሐሰተኛ መረጃቸው እንደ መሸፈኛ የሚያገለግል ነው" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ገልጸዋል።
"ሩሲያ፤ የዩክሬን ጦርነትን ለማቆም በቀረበው የቅርብ ጊዜው የአሜሪካ የሰላም እቅድ ላይ የኪዬቭን ወታደራዊ አቅም የሚገድቡ ተጨማሪ አንቀጾችን ጨምሮ ቁልፍ ለውጦች እንዲደረጉ ትፈልጋለች ሲል ለክሬምሊን ቅርበት ያለው ምንጭ ገልጿል" በማለት የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃኑ ቀደም ሲል ዘግቦ ነበር።
ዘለንስኪ፤ ዩክሬን በአሜሪካ በተካሄደው ድርድር ለአሜሪካ ወገን ያቀረበችውን የ20 ነጥብ እቅድ ከዚህ ቀደም ይፋ አድርጎ ነበር። ክሬምሊን እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን ሞስኮ በኪዬቭ እቅድ ውስጥ በሚገኙ በርካታ አንቀጾች ደስተኛ እንዳልሆነች በተደጋጋሚ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X