በባማኮ የተካሄደው የሳኅል ሀገራት ጥምረት ጉባኤ 'በጣም ስኬታማ ነበር' - የቡርኪና ፋሶ ተንታኝ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበባማኮ የተካሄደው የሳኅል ሀገራት ጥምረት ጉባኤ 'በጣም ስኬታማ ነበር' - የቡርኪና ፋሶ ተንታኝ
በባማኮ የተካሄደው የሳኅል ሀገራት ጥምረት ጉባኤ 'በጣም ስኬታማ ነበር' - የቡርኪና ፋሶ ተንታኝ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.12.2025
ሰብስክራይብ

በባማኮ የተካሄደው የሳኅል ሀገራት ጥምረት ጉባኤ 'በጣም ስኬታማ ነበር' - የቡርኪና ፋሶ ተንታኝ

"ይህ በጠንካራ፣ እውነተኛ ተግባራት የተደገፈ ራዕይን ያሳያል፤ በሉዓላዊነት፣ በክብር እና በተሟላ ነፃነት፤ ልማት ለማምጣት ቁርጠኝነት እንዳለ ያረጋግጣል" ሲሉ አብዱላዬ ናባሎም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ተንታኙ የጥምረቱን ስኬቶችም ጠቅሰዋል፦

የኮንፌዴሬሽን ኢንቨስትመንትና ልማት ባንክ መቋቋሙ፣

የተዋሃደ የሳኅል ሀገራት ጥምረት ኃይል መጀመሩ፣

ሽብርተኝነት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ እና ከሩሲያ ጋር ጨምሮ በዓለም አቀፍ አጋርነት በኢንዱስትሪዎች የኢኮኖሚ ልማት መጠናከሩ፡፡

ናባሎም የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃንን እና የውጭ ወታደራዊ ካምፖችን የሚያስተናግዱ አባል ሀገራት ያሉትና “የኢምፔሪያሊዝም መሳሪያ” ነው ብለው የገለፁትን ኢኮዋስን ተችተዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0