https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ጥያቄ በካፍ ተቀባይነት የሚያገኝ ከሆነ፤ የውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ከስፖርት ባለፈ... 24.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-24T20:03+0300
2025-12-24T20:03+0300
2025-12-24T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2653852_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9c9eec1f820134f5f3809fe09dd7a30f.jpg
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ጥያቄ በካፍ ተቀባይነት የሚያገኝ ከሆነ፤ የውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ከስፖርት ባለፈ በርካታ ዕድሎችን ይዞ እንደሚመጣ ዮናስ አዘዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል፡፡ "ለምሳሌ ያለፈው የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሀገር ኮትዲቯር ነበረች። ሀገሪቱ ዋንጫውን ስታዘጋጅ በቴሌኮም፣ በጤና፣ በስፖርት፣ በመንገድ እና በተለያዩ ዘርፎች ከፍተኛ መሠረተ ልማት ዘርግታለች" ብሏል። ጋዜጠኛው የውድድሩ ዝግጅት የኢትዮጵያን እግር ኳስ ለማሳደግ የሚፈጥራቸውን ተጨባጭ ዕድሎችም አንስቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ
2025-12-24T20:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2653852_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_41160e1ed9a2a586e6f0536a14dbc2a7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ
20:03 24.12.2025 (የተሻሻለ: 20:04 24.12.2025) የአፍሪካ ዋንጫን የማዘጋጀት ዕድል ሀገራት መሠረተ ልማታቸውን እንዲያሰፉ በር ይከፍታል - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ጥያቄ በካፍ ተቀባይነት የሚያገኝ ከሆነ፤ የውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ከስፖርት ባለፈ በርካታ ዕድሎችን ይዞ እንደሚመጣ ዮናስ አዘዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል፡፡
"ለምሳሌ ያለፈው የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሀገር ኮትዲቯር ነበረች። ሀገሪቱ ዋንጫውን ስታዘጋጅ በቴሌኮም፣ በጤና፣ በስፖርት፣ በመንገድ እና በተለያዩ ዘርፎች ከፍተኛ መሠረተ ልማት ዘርግታለች" ብሏል።
ጋዜጠኛው የውድድሩ ዝግጅት የኢትዮጵያን እግር ኳስ ለማሳደግ የሚፈጥራቸውን ተጨባጭ ዕድሎችም አንስቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X