https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ 2029 የአፍሪካ ዋንጫ ማሰናዳት ጥያቄ፦ ከእግርኳስ የሚሻገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሩፋቶቹ
የኢትዮጵያ 2029 የአፍሪካ ዋንጫ ማሰናዳት ጥያቄ፦ ከእግርኳስ የሚሻገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሩፋቶቹ
Sputnik አፍሪካ
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ይፋዊ ጥያቄ በእግር ኳስ አውድ ከሚገለፁ ጥቅሞች ባሻገር የሚያስገኝላትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያውና ሌሎች ተያያዥ ጥቅሞችን ከስፖርት... 24.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-24T19:57+0300
2025-12-24T19:57+0300
2025-12-24T19:57+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2653565_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_78b211cdd877f8cdb31161fa8329978c.jpg
የኢትዮጵያ 2029 የአፍሪካ ዋንጫ ማሰናዳት ጥያቄ፦ ከእግርኳስ የሚሻገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሩፋቶቹ
Sputnik አፍሪካ
''ሀገራችን እንደ አፍሪካ ዋንጫ ያሉ ትልልቅ ውድድሮችን ማዘጋጀት ከቻለች የሚያስገኙላት በረከቶች በርካታ ናቸው - ኢትዮጵያ አንድ ወቅት እንደ ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ ዓይነት ህይወቱን ለእግር ኳስ የሠጠ ታላቅ የአግር ኳስ መሪ የነበራት ሀገር ናት'' ሲል የስፖርት ጋዜጠኛው ዮናስ አዘዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ይፋዊ ጥያቄ በእግር ኳስ አውድ ከሚገለፁ ጥቅሞች ባሻገር የሚያስገኝላትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያውና ሌሎች ተያያዥ ጥቅሞችን ከስፖርት ጋዜጠኛው ዮናስ አዘዘ ጋር ቃኝተነዋል። በሉዋንዳ አንጎላ የተካሄደውን 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎችን በተመለከተ በሥፍራው ተገኝቶ ከተከታተለው ሌላኛው የስፖርት ጋዜጠኛ ፉአድ ኢንድሪስ ጋር በክፍል ሁለት ተወያይተናል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ይፋዊ ጥያቄ በእግር ኳስ አውድ ከሚገለፁ ጥቅሞች ባሻገር የሚያስገኝላትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያውና ሌሎች ተያያዥ ጥቅሞችን ከስፖርት ጋዜጠኛው ዮናስ አዘዘ ጋር ቃኝተነዋል። በሉዋንዳ አንጎላ የተካሄደውን 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎችን በተመለከተ በሥፍራው ተገኝቶ ከተከታተለው ሌላኛው የስፖርት ጋዜጠኛ ፉአድ ኢንድሪስ ጋር በክፍል ሁለት ተወያይተናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2653565_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_6c4f2f0122d12e50f470816858711d43.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የኢትዮጵያ 2029 የአፍሪካ ዋንጫ ማሰናዳት ጥያቄ፦ ከእግርኳስ የሚሻገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሩፋቶቹ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''ሀገራችን እንደ አፍሪካ ዋንጫ ያሉ ትልልቅ ውድድሮችን ማዘጋጀት ከቻለች የሚያስገኙላት በረከቶች በርካታ ናቸው - ኢትዮጵያ አንድ ወቅት እንደ ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ ዓይነት ህይወቱን ለእግር ኳስ የሠጠ ታላቅ የአግር ኳስ መሪ የነበራት ሀገር ናት'' ሲል የስፖርት ጋዜጠኛው ዮናስ አዘዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ያቀረበችው ይፋዊ ጥያቄ በእግር ኳስ አውድ ከሚገለፁ ጥቅሞች ባሻገር የሚያስገኝላትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያውና ሌሎች ተያያዥ ጥቅሞችን
ከስፖርት ጋዜጠኛው ዮናስ አዘዘ ጋር ቃኝተነዋል። በሉዋንዳ አንጎላ የተካሄደውን 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎችን በተመለከተ በሥፍራው ተገኝቶ ከተከታተለው ሌላኛው
የስፖርት ጋዜጠኛ ፉአድ ኢንድሪስ ጋር በክፍል ሁለት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox