#SputnikInfographic | ሩሲያ አዳዲስ ከድምፅ የሚፈጥኑ እና የኒውክሌር ጥቃት የማድረስ አቅም ያላቸው ቲዩ-160ኤም ስትራቴጂካዊ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖችን አሠማራች
19:35 24.12.2025 (የተሻሻለ: 19:44 24.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
#SputnikInfographic | ሩሲያ አዳዲስ ከድምፅ የሚፈጥኑ እና የኒውክሌር ጥቃት የማድረስ አቅም ያላቸው ቲዩ-160ኤም ስትራቴጂካዊ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖችን አሠማራች
የሩሲያ ኤሮስፔስ ኃይል የሀገሪቱን የረጅም ርቀት የአየር ኃይል የሚያጠናክሩ ሁለት አዳዲስ እና ዘመናዊ ስትራቴጂካዊ ሚሳኤል ተሸካሚ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖችን ተረክቧል።
አውሮፕላኑ አጠቃላይ ማሻሻያ የተደረገበት የሶቪየት ዘመኑ ቲዩ-160 (በቅጽል ስሙ "ኋይት ስዋን" እና "ብላክጃክ") ስሪት ነው። 4ኤክስ ኤንኬ-32-02 የተሰኙ ሞተሮች፣ ዘመናዊ የአቪዮኒክስ (የበረራ ኤሌክትሮኒክስ) እና የጦር መሣሪያ መቆጣጠሪያ ሥርዓቶች ያሉት ሲሆን 80 በመቶ የሚሆኑት አካላቱ አዲስ ወይም የታደሱ ናቸው።
ቁልፍ ዝርዝር መረጃዎችን ከስፑትኒክ የመረጃ ግራፊክስ ያግኙ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
/