https://amh.sputniknews.africa
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት በጄኔቲክ ሐብቶች ጥበቃ ላይ የሠለጠኑ ባለሙያዎችን ይበልጥ ለማፍራት ከሩሲያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚገባ በኢንስቲትዩቱ... 24.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-24T19:05+0300
2025-12-24T19:05+0300
2025-12-24T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2652719_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3dbd5710889619178bf8a8201d5a1086.jpg
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት በጄኔቲክ ሐብቶች ጥበቃ ላይ የሠለጠኑ ባለሙያዎችን ይበልጥ ለማፍራት ከሩሲያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚገባ በኢንስቲትዩቱ የአዝርዕት እና ሆርቲካልቸር ምርምር መሪ ሥራ ሂደት አስፈጻሚ ውብሸት ተሾመ ተናግረዋል። "ለምሳሌ በአሁኑ ሰዓት ከ20 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ የሚመገበው የእንሰት ተክል በበሽታ እየተጎዳ ይገኛል። ይህን ችግር በዘረ መል የማረም ቴክኖሎጂ ወደ ኢንስቲትዩቱ ባለመግባቱ መሰል ሐብቶች እየተጎዱ ነው። ሩሲያ በእንዲህ አይነት መፍትሔዎች ላይ ልታግዘን ትችላለች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት
2025-12-24T19:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2652719_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5488e0fe87264a6905ddb9589e0b55aa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት
19:05 24.12.2025 (የተሻሻለ: 19:14 24.12.2025) በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ የቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ሩሲያ ያላትን ልምድ መጠቀም ይገባል - የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት
በጄኔቲክ ሐብቶች ጥበቃ ላይ የሠለጠኑ ባለሙያዎችን ይበልጥ ለማፍራት ከሩሲያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚገባ በኢንስቲትዩቱ የአዝርዕት እና ሆርቲካልቸር ምርምር መሪ ሥራ ሂደት አስፈጻሚ ውብሸት ተሾመ ተናግረዋል።
"ለምሳሌ በአሁኑ ሰዓት ከ20 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ የሚመገበው የእንሰት ተክል በበሽታ እየተጎዳ ይገኛል። ይህን ችግር በዘረ መል የማረም ቴክኖሎጂ ወደ ኢንስቲትዩቱ ባለመግባቱ መሰል ሐብቶች እየተጎዱ ነው። ሩሲያ በእንዲህ አይነት መፍትሔዎች ላይ ልታግዘን ትችላለች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X