https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ድርጊት ወሰን የለሽ ነው ሲሉ የRVIO የሳይንሳስ ማዕከል ዳይሬክተር ሚካሂል ሚያግኮቭ... 24.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-24T19:10+0300
2025-12-24T19:10+0300
2025-12-24T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2652494_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_49434896c780d50d8209fe3a18c38d4b.jpg
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ድርጊት ወሰን የለሽ ነው ሲሉ የRVIO የሳይንሳስ ማዕከል ዳይሬክተር ሚካሂል ሚያግኮቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በኪዬቭ አገዛዝ ላይ የተከፈተው የፍርድ ሂደት በገለልተኛ ግዛት ሊካሄድ እንደማይችል እና የዩክሬን ኒዮ-ናዚ እንቅስቃሴ በተፈጠረበት ቦታ መካሄድ እንዳለበት አክለዋል፡፡ ዳይሬክተሩ ፍርዱ የኒዮ-ናዚዝም "መፈልፈያ" በሆነው ስፍራ፤ በተለይም የወንጀል ትዕዛዞች በተሰጡበትና በሚሰጡበት ምዕራባዊ ዩክሬን እና ኪዬቭ እንዲካሄድ ሐሳብ አቅርበዋል።በተጨማሪም እ.ኤ.አ በ2014 ሰዎች በተሰበሰቡበት በእሳት እንዲቃጠል በተደርገው የኦዴሳ ንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የፍርድ ሂደቱ መካሄድ እንደሚችል ጠቅሰዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ
2025-12-24T19:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2652494_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e5f5fffba9cccc4431e269abfcc46e1c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ
19:10 24.12.2025 (የተሻሻለ: 19:14 24.12.2025) የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ግፍ ከናዚዎች የጦር ወንጀል ይበልጣል ሲሉ የሩሲያው የታሪክ ምሁር ተናገሩ
የዩክሬን ኒዮ-ናዚዎች በዶንባስ የፈጸሙት ድርጊት ወሰን የለሽ ነው ሲሉ የRVIO የሳይንሳስ ማዕከል ዳይሬክተር ሚካሂል ሚያግኮቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
በኪዬቭ አገዛዝ ላይ የተከፈተው የፍርድ ሂደት በገለልተኛ ግዛት ሊካሄድ እንደማይችል እና የዩክሬን ኒዮ-ናዚ እንቅስቃሴ በተፈጠረበት ቦታ መካሄድ እንዳለበት አክለዋል፡፡ ዳይሬክተሩ ፍርዱ የኒዮ-ናዚዝም "መፈልፈያ" በሆነው ስፍራ፤ በተለይም የወንጀል ትዕዛዞች በተሰጡበትና በሚሰጡበት ምዕራባዊ ዩክሬን እና ኪዬቭ እንዲካሄድ ሐሳብ አቅርበዋል።
በተጨማሪም እ.ኤ.አ በ2014 ሰዎች በተሰበሰቡበት በእሳት እንዲቃጠል በተደርገው የኦዴሳ ንግድ ማህበራት ህንፃ ውስጥ የፍርድ ሂደቱ መካሄድ እንደሚችል ጠቅሰዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X