https://amh.sputniknews.africa
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን
Sputnik አፍሪካ
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን“ጥቃቱ የተፈጸመው ሥልጣን መልሰው ለማግኘት በሚፈልጉ የተገለሉ ዓላማ ቢስ ግለሰቦች የተጠመዘዙ ጥቂት የሀገሬ ልጆች እንዲሁም በተወሰኑ የውጭ ፖለቲካዊና ወታደራዊ... 24.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-24T18:45+0300
2025-12-24T18:45+0300
2025-12-24T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2652257_0:158:720:563_1920x0_80_0_0_3c9c14e8526a3fd38877fd207779df2f.jpg
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን“ጥቃቱ የተፈጸመው ሥልጣን መልሰው ለማግኘት በሚፈልጉ የተገለሉ ዓላማ ቢስ ግለሰቦች የተጠመዘዙ ጥቂት የሀገሬ ልጆች እንዲሁም በተወሰኑ የውጭ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ባለሥልጣናት ነው” ሲሉ የቤኒን መሪ በትናንትናው ዕለት ለሀገሪቱ ሕዝብ ባደረጉት ንግግር አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ታሎን ስለእነዚህ ግለሰቦች ምንም ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም። ህዳር 28 ቀን የጦር መኮንኖች ቡድን በብሔራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው ሥልጣን መጨበጣቸውን እና ፕሬዚዳንቱን ከሥልጣን እንዳወረዱ ማስታወቃቸው ይታወሳል።በናይጄሪያ አየር ኃይል እና በኮትዲቯር በተሠማሩ የፈረንሳይ ልዩ ኃይሎች ድጋፍ የተደረገላቸው ለሪፐብሊኩ ታማኝ የሆኑ የብሔራዊ ዘብ ክፍሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን በፍጥነት ማክሸፍ ችለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን
Sputnik አፍሪካ
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን
2025-12-24T18:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2652257_0:90:720:630_1920x0_80_0_0_ab927fcddc72dd58e673f99c49614777.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን
18:45 24.12.2025 (የተሻሻለ: 18:54 24.12.2025) የውጭ ኃይሎች በቤኒን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ውስጥ ተሳትፈዋል - ፕሬዝዳንት ታሎን
“ጥቃቱ የተፈጸመው ሥልጣን መልሰው ለማግኘት በሚፈልጉ የተገለሉ ዓላማ ቢስ ግለሰቦች የተጠመዘዙ ጥቂት የሀገሬ ልጆች እንዲሁም በተወሰኑ የውጭ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ባለሥልጣናት ነው” ሲሉ የቤኒን መሪ በትናንትናው ዕለት ለሀገሪቱ ሕዝብ ባደረጉት ንግግር አስታውቀዋል።
ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ታሎን ስለእነዚህ ግለሰቦች ምንም ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።
ህዳር 28 ቀን የጦር መኮንኖች ቡድን በብሔራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው ሥልጣን መጨበጣቸውን እና ፕሬዚዳንቱን ከሥልጣን እንዳወረዱ ማስታወቃቸው ይታወሳል።
በናይጄሪያ አየር ኃይል እና በኮትዲቯር በተሠማሩ የፈረንሳይ ልዩ ኃይሎች ድጋፍ የተደረገላቸው ለሪፐብሊኩ ታማኝ የሆኑ የብሔራዊ ዘብ ክፍሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን በፍጥነት ማክሸፍ ችለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X