ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ለማካተት እየሠራን ነው - ትምህርት ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ለማካተት እየሠራን ነው - ትምህርት ሚኒስቴር

ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በአግባቡ ሰንዶ ለቀጣዩ ትውልድ የማስተላለፍ ጥረቶችን ወደ አንድ ማምጣት እንደሚገባ በሚኒስቴሩ የሀገር በቀል ዕውቀቶች ዴስክ ኃላፊ ሰላም ዓለሙ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ኢትዮጵያ በርካታ ሀገር በቀል ዕውቀቶች ቢኖሯትም ዕውቀቱ ለትምህርት በሚሆን መልኩ ተሰንዶ በሥርዓተ ትምህርቱ ውስጥ አልተካተተም። ሚኒስቴሩ እነዚህን ጥንታዊ ዕውቀቶች የመማር ማስተማሩ አካል ለማድረግ እየሠራ ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0