ሩሲያ በሳይቤሪያ ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ ሊፈፀም የነበረ ፍንዳታን እንዳከሸፈች የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ በሳይቤሪያ ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ ሊፈፀም የነበረ ፍንዳታን እንዳከሸፈች የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ
ሩሲያ በሳይቤሪያ ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ ሊፈፀም የነበረ ፍንዳታን እንዳከሸፈች የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.12.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ በሳይቤሪያ ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ ሊፈፀም የነበረ ፍንዳታን እንዳከሸፈች የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት አስታወቀ

"...መነሻው ከዩክሬን ቪኒትስያ ክልል የሆነ የሩሲያ ዜጋ...በኪዬቭ አገዛዝ የመረጃ አገልግሎቶች መመሪያ መሠረት በክልሉ ላይ በሚገኝ ወሳኝ የመሠረተ ልማት ተቋም አፍራሽ እና የሽብር ጥቃት ለመሰንዘር ሲያቅድ ነበር። ለዚሁ ዓላማም ጥቃት አድራሹ የፒጄኤስሲ ትራንስኔፍት ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ መቆጣጠሪያ ጣቢያን ዒላማ አድርጎ ነበር" ሲል የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት በመግለጫው አስታውቋል።

ወንጀለኛው የነዳጅ እና የጋዝ ኢንዱስትሪ ተቋማት መረጃ ሲሰበስብ እንደነበር እና እጅ ለመስጠት አሻፈረኝ በማለቱ መገደሉን መግለጫው አመላክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0