የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ በወንጀልነት የሚፈርጅ ሕግ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ በወንጀልነት የሚፈርጅ ሕግ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ በወንጀልነት የሚፈርጅ ሕግ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.12.2025
ሰብስክራይብ

የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ በወንጀልነት የሚፈርጅ ሕግ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ

ስለ ሰነዱ ቁልፍ ዝርዝሮች፦

🟠 የፀደቀው ሕግ 5 ምዕራፎችና 27 አንቀጾች አሉት።

🟠 ሕግ በማግኘት መብት እና ታሪካዊ ፍትሕን በሚያረጋግጡ እንዲሁም ከተጠያቂነት ማምለጥን ውድቅ በሚያደርጉ ዓለም አቀፍ የሕግ መርሆዎች ላይ የተመሠረተ ነው።

🟠 የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ ወንጀሎች በመዘረዝር፤ ፈረንሳይ በአልጄሪያ የቅኝ አገዝዛ ታሪኳ ምክንያት ተጠያቂ መሆን እንዳለባት ያሰቀምጣል።

🟠 ፈረንሳይ ለፈጸመችው ወንጀል እውቅና እንድትሰጥ እና ይቅርታ እንድትጠይቅ አሠራሮችን ያቋቁማል።

🟠 ቅኝ አገዛዝን ማሞገስ ወይም ማስተዋወቅን እንደ ወንጀል የሚቆጥሩ የቅጣት እርምጃዎችን አካቷል።

🟠 እነዚህን ተጠያቂነቶች ለታሪካዊ እርቅና ለብሔራዊ መታሰቢያ ጥበቃ መሠረት ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል።

"[የፈረንሳይን ቅኝ አገዛዝ በመወንጀልነት መፈረጅ] በአልጄሪያ እና በመላው ዓለም ጠላቶች ላይ የተቃጣ የፓርላማ ምላሽ ነው" ሲሉ የብሔራዊ ታሪክ እና መታሰቢያ ኮሚቴ አስተባባሪ መሐመድ ላህሰን ዜጊዲ በፓርላማ ስብሰባ መክፈቻ ላይ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0