የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከጅቡቲ አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከጅቡቲ አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከጅቡቲ አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.12.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከጅቡቲ አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ

ሁለቱ አካላት በሲቪል አቪዬሽን ዘርፍ ቴክኒካዊ፣ አስተዳደራዊ፣ ድርጅታዊ እና ተግባራዊ ትብብርን ለማዳበር ስምምነት ላይ ደርሠዋል። 

በሌላ በኩል በአቪዬሽን ደህንነት፣ በአቪዬሽን ጥበቃ፣ በአካባቢ ጥበቃ ዘላቂነት፣ በኢኮኖሚ ፖሊሲዎች፣ በሎጅስቲክስ አገልግሎቶች፣ በአየር ትራንስፖርት ጥራት እና በኦዲት ሥራዎች ዙሪያ በጥምረት ለመሥራት መግባባት ላይ እንደደረሱ ከባለሥልጣኑ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

ስምምነቱ የልምድ እንዲሁም የሳይንሳዊ እና ቴክኒካዊ መረጃዎች ልውውጥ ያካትታልም ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0