https://amh.sputniknews.africa
'የሳኅል ሀገራት ጥምረት በአስቸጋሪ ጊዜ ፀንቶ መቆሙን ይቀጥላል' - ፕሬዚዳንት ጎይታ
'የሳኅል ሀገራት ጥምረት በአስቸጋሪ ጊዜ ፀንቶ መቆሙን ይቀጥላል' - ፕሬዚዳንት ጎይታ
Sputnik አፍሪካ
'የሳኅል ሀገራት ጥምረት በአስቸጋሪ ጊዜ ፀንቶ መቆሙን ይቀጥላል' - ፕሬዚዳንት ጎይታ የማሊ ፕሬዚዳንት አሲሚ ጎይታ፤ የሳኅል ሕዝቦች ጥምረት የመጀመሪያ ወራት ሕልውና በተጨባጭ ተግባራት የደገፉበትን ቁርጠኝነት በልዩነት አጉልተው ገልጸዋል። "አንዳንዶች... 23.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-23T19:52+0300
2025-12-23T19:52+0300
2025-12-24T09:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2643234_0:1:800:451_1920x0_80_0_0_b6e1992841059ad41a4935a3047675eb.jpg
'የሳኅል ሀገራት ጥምረት በአስቸጋሪ ጊዜ ፀንቶ መቆሙን ይቀጥላል' - ፕሬዚዳንት ጎይታ የማሊ ፕሬዚዳንት አሲሚ ጎይታ፤ የሳኅል ሕዝቦች ጥምረት የመጀመሪያ ወራት ሕልውና በተጨባጭ ተግባራት የደገፉበትን ቁርጠኝነት በልዩነት አጉልተው ገልጸዋል። "አንዳንዶች ያደነቁት፤ ሌሎች ደግሞ ያልተረዱት ይህ አስደናቂው አቋም፤ ለስትራቴጂያዊ ምርጫዎቻችንና ጥምረቱ ለያዛቸው እሳቤዎች ያላቸውን ድጋፍ የሚያንጸባርቅ ነው" ሲሉ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/18/2643234_100:0:701:451_1920x0_80_0_0_abf6f56bc3486107f700eb6145dff976.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'የሳኅል ሀገራት ጥምረት በአስቸጋሪ ጊዜ ፀንቶ መቆሙን ይቀጥላል' - ፕሬዚዳንት ጎይታ
19:52 23.12.2025 (የተሻሻለ: 09:54 24.12.2025) 'የሳኅል ሀገራት ጥምረት በአስቸጋሪ ጊዜ ፀንቶ መቆሙን ይቀጥላል' - ፕሬዚዳንት ጎይታ
የማሊ ፕሬዚዳንት አሲሚ ጎይታ፤ የሳኅል ሕዝቦች ጥምረት የመጀመሪያ ወራት ሕልውና በተጨባጭ ተግባራት የደገፉበትን ቁርጠኝነት በልዩነት አጉልተው ገልጸዋል።
"አንዳንዶች ያደነቁት፤ ሌሎች ደግሞ ያልተረዱት ይህ አስደናቂው አቋም፤ ለስትራቴጂያዊ ምርጫዎቻችንና ጥምረቱ ለያዛቸው እሳቤዎች ያላቸውን ድጋፍ የሚያንጸባርቅ ነው" ሲሉ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X