'በሳኅል ጥምረት ሀገራት ስም ምንም ዓይነት ቡድን ወይም ድርጅት ውሳኔ አይሰጥም' - ፕሬዚዳንት ቲያኒ
19:32 23.12.2025 (የተሻሻለ: 19:34 23.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
'በሳኅል ጥምረት ሀገራት ስም ምንም ዓይነት ቡድን ወይም ድርጅት ውሳኔ አይሰጥም' - ፕሬዚዳንት ቲያኒ
በሳኅል ጥምረት ሀገራት መሪዎች ጉብዔ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የኒጀር ፕሬዚዳንት አብዱራሃማኔ ቲያኒ፤ በተለይም ፈረንሳይን እና የአካባቢውን ተላላኪዎች በመጥቀስ ጥምረቱን ለማደናቀፍ የታለሙ የኢምፔሪያሊስቶች እንቅስቅሴዎችን አውግዘዋል።
በበሳኅል ጥምረት ሀገራ የተመዘገቡ መሻሻሎችን በማንሳትም አድንቀዋል፡-
🟠 የተዋሃደ ወታደራዊ ኃይል መመስረቱን፣
🟠 የሳኅል ጥምረት ሀገራት ባንክ መቋቋሙን፣
🟠 በሦስቱ የሳኅል ሀገራት መካከል የተቀናጀ ዲፕሎማሲ መፈጠሩን።
"የሳኅል ጥምረት ሀገራት ትግል ለአፍሪካ ሉዓላዊነት የሚደረገው ትግል ፅንስ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X