ሀገር በቀል ዕውቀት የአንድ ሀገር ዘላቂ ዕድገት መሠረት ነው - የኅብረተሰብ ጤና ተመራማሪ

ሰብስክራይብ

ሀገር በቀል ዕውቀት የአንድ ሀገር ዘላቂ ዕድገት መሠረት ነው - የኅብረተሰብ ጤና ተመራማሪ

በተለያዩ ዘርፎች ውስጥ ያሉ ጥንታዊ ዕውቀቶችን በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ አካትቶ መጠቀም ሀገርን ወደፊት ለማራመድ የላቀ እገዛ እንዳለው ሚርጊሳ ካባ (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ያለንን የሀገር በቀል ዕውቀት በወጉ አልሰነድነውም። ለምሳሌ ለሀገር በቀል የመድኃኒት ሐብቶች ተገቢ ሙያዊ ማስረጃዎችን ከማቅረብ አንጻር በበቂ ሁኔታ አልሠራንም። በሁለም ዘርፎች ያሉ መሰል ሐብቶችን ጥቅም ላይ ማዋል አለብን።"

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0