በጆሃንስበርግ የተካሄደው የፍልስጤማውያን እስረኞች የድጋፍ ሰልፍ በብሪቲሽ ካውንስል የጥበቃ አባላትና በዲፕሎማሲ ፖሊስ ተበተነ

ሰብስክራይብ

በጆሃንስበርግ የተካሄደው የፍልስጤማውያን እስረኞች የድጋፍ ሰልፍ በብሪቲሽ ካውንስል የጥበቃ አባላትና በዲፕሎማሲ ፖሊስ ተበተነ

ተቃዋሚዎቹ ለኢንግሊዝ መንግሥት አቤቱታቸውን ማድረስ የቻሉ ቢሆንም ቢሮዎች በአሁኑ ወቅት ዝግ በመሆናቸው ከአዲስ ዓመት በኋላ ሲከፈቱ ብቻ ደብዳቤው እንደሚደርስ የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ከሥፍራው ዘግቧል።

ተቃውሞው የተካሄደው በእንግሊዝ እስር ቤት ከ50 ቀናት በላይ የረሃብ አድማ ላይ የሚገኙት ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞች በሰብዓዊ መንገድ እንዲያዙ እና መሠረታዊ መብታቸው እንዲከበር ለመጠየቅ ነው፡፡

የሰልፉ አዘጋጆች የርሃብ አድማ ከሚያደርጉት እስረኞች መካከል የሚሞት ሰው ካለ፤ "የሬሳ ሣጥን ይዘን” ከብሪቲሽ ካውንስል “ደጃፍ ላይ እንወረውራለን" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0