https://amh.sputniknews.africa
ኢብራሂም ትራኦሬ 'ዓይናችንን ልንከፍት ይገባል' ሲሉ በሳኅል ሀገራት ጥምረት የሀገራት መሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተናገሩ
ኢብራሂም ትራኦሬ 'ዓይናችንን ልንከፍት ይገባል' ሲሉ በሳኅል ሀገራት ጥምረት የሀገራት መሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢብራሂም ትራኦሬ 'ዓይናችንን ልንከፍት ይገባል' ሲሉ በሳኅል ሀገራት ጥምረት የሀገራት መሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተናገሩ"የሳኅል ሀገራት ጥምረት ይለዋጣል። ሁሉም ነገር የግድ ጥሩ ላይሆን ይችላል። ሁሉም ነገር በፈለግነው ፍጥነት ሊሄድ... 23.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-23T17:58+0300
2025-12-23T17:58+0300
2025-12-23T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/17/2638644_0:2:635:359_1920x0_80_0_0_d0d91d9ff934f93e52b47f53f578f322.jpg
ኢብራሂም ትራኦሬ 'ዓይናችንን ልንከፍት ይገባል' ሲሉ በሳኅል ሀገራት ጥምረት የሀገራት መሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተናገሩ"የሳኅል ሀገራት ጥምረት ይለዋጣል። ሁሉም ነገር የግድ ጥሩ ላይሆን ይችላል። ሁሉም ነገር በፈለግነው ፍጥነት ሊሄድ አይችልም። ነገር ግን በስክነት እየገፋን ግባችን ላይ እንደርሳለን" ብለዋል።ለዚህ ንግግራቸው ጭብጨባ እና የማበረታቻ ጩኸት የደረሳቸው የቡርኪና ፋሶው ፕሬዚዳንት፤ "በሕዝቦች መካከል ጥላቻን ለማነሳሳት" የሚደረጉ ሙከራዎችን አውግዘው፤ ለአንድነት ጥሪ አቅርበዋል።"ማንኛውም ጥምዘዛ በመካከላችን ክፍተት ሊፈጥር አይችልም። ምንም አይነት ጥምዘዛ ሌሎችን እንድንጠላ ሊያደርገን አይችልም" ሲሉ ካፒቴን ትራኦሬ አስረግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/17/2638644_77:0:558:361_1920x0_80_0_0_000081a9a0528d05ca298667c6a974de.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢብራሂም ትራኦሬ 'ዓይናችንን ልንከፍት ይገባል' ሲሉ በሳኅል ሀገራት ጥምረት የሀገራት መሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተናገሩ
17:58 23.12.2025 (የተሻሻለ: 18:04 23.12.2025) ኢብራሂም ትራኦሬ 'ዓይናችንን ልንከፍት ይገባል' ሲሉ በሳኅል ሀገራት ጥምረት የሀገራት መሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተናገሩ
"የሳኅል ሀገራት ጥምረት ይለዋጣል። ሁሉም ነገር የግድ ጥሩ ላይሆን ይችላል። ሁሉም ነገር በፈለግነው ፍጥነት ሊሄድ አይችልም። ነገር ግን በስክነት እየገፋን ግባችን ላይ እንደርሳለን" ብለዋል።
ለዚህ ንግግራቸው ጭብጨባ እና የማበረታቻ ጩኸት የደረሳቸው የቡርኪና ፋሶው ፕሬዚዳንት፤ "በሕዝቦች መካከል ጥላቻን ለማነሳሳት" የሚደረጉ ሙከራዎችን አውግዘው፤ ለአንድነት ጥሪ አቅርበዋል።
"ማንኛውም ጥምዘዛ በመካከላችን ክፍተት ሊፈጥር አይችልም። ምንም አይነት ጥምዘዛ ሌሎችን እንድንጠላ ሊያደርገን አይችልም" ሲሉ ካፒቴን ትራኦሬ አስረግጠዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X