በጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ
በጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.12.2025
ሰብስክራይብ

በጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ

ብሪታንያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙ የፍልስጤም ደጋፊ የፖለቲካ እስረኞች ከ50 ቀናት በላይ የምግብ አለመብላት አድማ ማድረጋቸውን ተከትሎ በርካታ ድርጅቶች ለእስረኞቹ አብሮነታቸውን ለመግለፅ በብሪቲሽ ካውንስል ደጃፍ መገኘታቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።

ተቃዋሚዎቹ የብሪታንያ መንግሥት የእስረኞቹን መሠረታዊ መብቶች እና ነፃነት ለማረጋገጥ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል።

ምሥሎቹ ከፍልስጤም የአብሮነት ኅብረት የተገኙ ናቸው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጆሃንስበርግ ከብሪቲሽ ካውንስል አጥር ውጪ የተሰባሰቡ ሰልፈኞች፤ ብሪታንያ ፍልስጤማውያን የፖለቲካ እስረኞችን ሰብዓዊ በሆነ መንገድ እንድትይዝ ጥሪ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0