ለሀገር በቀል ዕውቀቶች ዋጋ መስጠትን ከሩቅ ምሥራቅ ሀገራት መማር አለብን - ዕውቅ የኅብረተሰብ ጤና ባለሙያ

ሰብስክራይብ

ለሀገር በቀል ዕውቀቶች ዋጋ መስጠትን ከሩቅ ምሥራቅ ሀገራት መማር አለብን - ዕውቅ የኅብረተሰብ ጤና ባለሙያ

በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ያሉ ጥንታዊ ዕውቀቶችን በአግባቡ አጥንቶ መሰነድ ላይ ሰፊ ክፍተት መኖሩን መንገሻ አድማሱ (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ቅድመ አያቶቻችን የነበራቸውን ጥበብ፣ ልምምድ እና ዕውቀት አልተጠቀምንበትም። ዘመናዊውን እና ሀገር በቀሉን ዕውቀት መሳ ለመሳ የማስሄድ አብነትን እንደ ኮሪያ፣ ሕንድ፣ ቻይና እና ጃፓን ካሉ ሀገራት መውሰድ ይገባል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0