https://amh.sputniknews.africa
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ ሁለቱ የጦር ኃይሎች የጀመሩትን የጋራ ሥራ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምሥል አጋርተዋል።የጋና ጦር ኃይሎች ምህንድስና ክፍል ወደ... 23.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-23T13:49+0300
2025-12-23T13:49+0300
2025-12-23T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/17/2632715_0:2:1272:718_1920x0_80_0_0_ba0d3c08f3bc97111c444b367d71bcd2.jpg
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ ሁለቱ የጦር ኃይሎች የጀመሩትን የጋራ ሥራ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምሥል አጋርተዋል።የጋና ጦር ኃይሎች ምህንድስና ክፍል ወደ ሴንት ኤልዛቤት ደብር በመሠማራት ከጃማይካ የምህንድስና ክፍለ ጦር ጋር በተጎዱ አካባቢዎች ጣራዎችን እና ሌሎች የተበላሹ መሠረተ ልማቶችን በመጠገን እገዛ ያደርጋሉ ሲል የጃማይካ ጦር አስታውቋል። ስምሪቱ ፕሬዚዳንት ማሃማ ጋና አውሎ ንፋሱ ያደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ጃማይካን ለመርዳት ባለሙያዎችን እንደምትልክ ካስታወቁ በኋላ የመጣ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ
2025-12-23T13:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/17/2632715_156:0:1116:720_1920x0_80_0_0_9818f8b23bed058cdb0586b02b3adbda.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ
13:49 23.12.2025 (የተሻሻለ: 13:54 23.12.2025) የጃማይካ ጦር ኃይሎች ከጋና የጦር ኃይሎች ጋር በመሆን በሜሊሳ አውሎ ንፋስ የፈረሡ መሠረተ ልማቶችን ዳግም ለመገንባት ዘመቻ ጀመሩ
ሁለቱ የጦር ኃይሎች የጀመሩትን የጋራ ሥራ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምሥል አጋርተዋል።
የጋና ጦር ኃይሎች ምህንድስና ክፍል ወደ ሴንት ኤልዛቤት ደብር በመሠማራት ከጃማይካ የምህንድስና ክፍለ ጦር ጋር በተጎዱ አካባቢዎች ጣራዎችን እና ሌሎች የተበላሹ መሠረተ ልማቶችን በመጠገን እገዛ ያደርጋሉ ሲል የጃማይካ ጦር አስታውቋል።
ስምሪቱ ፕሬዚዳንት ማሃማ ጋና አውሎ ንፋሱ ያደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ጃማይካን ለመርዳት ባለሙያዎችን እንደምትልክ ካስታወቁ በኋላ የመጣ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X