https://amh.sputniknews.africa
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ኢትዮጵያ ገቡ
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ኢትዮጵያ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ኢትዮጵያ ገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶን ዛሬ ተቀብለዋል።"ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለውን ጥልቅ፣ ታሪካዊ እና ወንድማዊ... 23.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-23T13:21+0300
2025-12-23T13:21+0300
2025-12-23T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/17/2633140_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_084a103c1fcd98a2db888848c6572075.jpg
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ኢትዮጵያ ገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶን ዛሬ ተቀብለዋል።"ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለውን ጥልቅ፣ ታሪካዊ እና ወንድማዊ ግንኙነት የሚያንፀባርቅ ነው። በውይይታችን የሁለትዮሽ ግንኚኙነታችንን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የተለዋወጥን ሲሆን ይኽም በሰላም እና መረጋጋት፣ ንግግር ብሎም በአፍሪካ መር መፍትሔዎች ላይ ያለንን የወል ጽኑ አቋም የሚያሳይ ነበር" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ገፃቸው ላይ አሥፍረዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/17/2633140_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_2dee2fdfeea5346e1648da46d2c3a30d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ኢትዮጵያ ገቡ
13:21 23.12.2025 (የተሻሻለ: 13:54 23.12.2025) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ኢትዮጵያ ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶን ዛሬ ተቀብለዋል።
"ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለውን ጥልቅ፣ ታሪካዊ እና ወንድማዊ ግንኙነት የሚያንፀባርቅ ነው። በውይይታችን የሁለትዮሽ ግንኚኙነታችንን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የተለዋወጥን ሲሆን ይኽም በሰላም እና መረጋጋት፣ ንግግር ብሎም በአፍሪካ መር መፍትሔዎች ላይ ያለንን የወል ጽኑ አቋም የሚያሳይ ነበር" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ገፃቸው ላይ አሥፍረዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X