የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊላንድ ጋር የንግግድ ትስስር የማጠናከር ዓላማ ያነገበ ጉብኝት በበርበራ ወደብ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊላንድ ጋር የንግግድ ትስስር የማጠናከር ዓላማ ያነገበ ጉብኝት በበርበራ ወደብ አደረገ
የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊላንድ ጋር የንግግድ ትስስር የማጠናከር ዓላማ ያነገበ ጉብኝት በበርበራ ወደብ አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.12.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊላንድ ጋር የንግግድ ትስስር የማጠናከር ዓላማ ያነገበ ጉብኝት በበርበራ ወደብ አደረገ

የክልል እና የፌዴራል መንግሥት ተወካዮችን ያካተተው ልዑክ በበርበራ ነፃ የኢኮኖሚ ዞን የወደብ ተቋማትን፣ የጉምሩክ ሥራዎችን እንዲሁም ቁልፍ የትራንስፖርት እና የሎጂስቲክስ መሠረተ ልማቶችን ጎብኝቷል።

ጉብኝቱ በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ግዛት ውስጥ ያለ ዓለም አቀፍ እውቅና ራሷን እያስተዳደረች በምትገኘው ሶማሊላንድ መካከል እያደገ የመጣውን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የሚያንፀባርቅ ነው ተብሏል፡፡

በተጨማሪም ጉብኝቱ በርበራ፤ ለወጪ እና ገቢ ንግድ አማራጭ ኮሪዶር በማቅረብ እና አጠቅላይ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ውህደትን በመደገፍ፤ ወደብ አልባ ለሆነችው ኢትዮጵያ ወሳኝ የንግድ መግቢያ በር እንደሆነ ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0