ጥንታዊ አገር በቀል ዕውቀቶችን በአግባቡ አጥንቶ መሰነድ ይገባል - የሀዲስ አለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

ጥንታዊ አገር በቀል ዕውቀቶችን በአግባቡ አጥንቶ መሰነድ ይገባል - የሀዲስ አለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም ዳይሬክተር

ወንድይፍራው ምሕረት (ዶ/ር) ፤ የኢትዮጵያ ዘመናዊ የትምሕርት ሥርዓት አገሪቱን በዘመናት ሂደት ያዳበረቻቸውን ቱባ ዕውቀቶች ችላ ያለ መሆኑን ይገልጻሉ።

"ኢትዮጵያ ውስጥ ዘመናዊ ትምህርትን ማስተዋወቅ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ አገር በቀል ዕውቀት ሙሉ በሙሉ ችላ ተብሏል። የዘመናዊው ትምህርት በአባቶቻችን እና በአገሪቱ የታሪክ ጉዞ ከመሰረትነው አገር በቀል ዕውቀት ተለያይቷል።" ብለዋል።

ዳይሬተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በተለያዩ ዘርፎች ያሉ አገር በቀል ዕውቀቶችን ለጥናት እና ምርምር ማዋል ላይ በስፋት መሣራት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0