የኒጀሩ ፕሬዝዳንት ለሁለተኛው የሳሕል አገራት ጥምረት የመሪዎች ጉባኤ ባማኮ ገቡ

ሰብስክራይብ

የኒጀሩ ፕሬዝዳንት ለሁለተኛው የሳሕል አገራት ጥምረት የመሪዎች ጉባኤ ባማኮ ገቡ

​አብዱራህማኔ ቲያኒ በባማኮ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በማሊው አቻቸው አሲሚ ጎይታ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

​የማሊ፣ የኒጀር እና የቡርኪና ፋሶ መሪዎችን የሚያገናኘውና ለ48 ሠዓታት የሚቆየው ይኸው ጉባኤ በዛሬው ዕለት በባማኮ ይከፈታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0