https://amh.sputniknews.africa
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ በሞስኮ እና በአኅጉሪቱ መካከል ያለው ግንኙነት ከጎርጎሮሳውያኑ የ2019 የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ወዲህ እየጠነከረ መጥቷል ሲሉ... 22.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-22T11:13+0300
2025-12-22T11:13+0300
2025-12-22T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/16/2621352_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_eb2b0dbc0a668e89adc3d9d61f1580a0.jpg
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ በሞስኮ እና በአኅጉሪቱ መካከል ያለው ግንኙነት ከጎርጎሮሳውያኑ የ2019 የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ወዲህ እየጠነከረ መጥቷል ሲሉ አሌክሳንደር ስተግሌቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"በሰዎች መካከል ያለው ቀጥተኛ ውይይት "ለሶፍት ፓወር" አስፈላጊ ነው፣ በአሁኑ ጊዜ እየተዘጋጁ ያሉት የትምህርት ፕሮግራሞችም እንዲሁ" ሲሉ ስተግሌቭ ገልጸዋል። "በቅርቡ በተደረገ የንግድ ስብሰባ ላይ፣ በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ የመማር ዕድል እንዳላቸው ወይም ቀድሞውኑ ትምህርታቸውን እዚያ እንዳጠናቀቁ ተረጋግጧል።" ብለዋል፡፡ አፍሪካ በዓለም ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወጣት ሕዝብ ያላት አኅጉር ስትሆን ለቴክኖሎጂ ከፍተኛ ፍላጎት አለ፤ ይህም ለሩሲያ ኩባንያዎች ዕድል ነው ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል። የ"ሶፍት ፓወር"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ
2025-12-22T11:13+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/16/2621352_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4fb039531da886854121f65e9bb4cd43.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ
11:13 22.12.2025 (የተሻሻለ: 11:14 22.12.2025) 'በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ መማር ይችላሉ' ሲሉ የሮስኮንግረስ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር ተናገሩ
በሞስኮ እና በአኅጉሪቱ መካከል ያለው ግንኙነት ከጎርጎሮሳውያኑ የ2019 የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ወዲህ እየጠነከረ መጥቷል ሲሉ አሌክሳንደር ስተግሌቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በሰዎች መካከል ያለው ቀጥተኛ ውይይት "ለሶፍት ፓወር" አስፈላጊ ነው፣ በአሁኑ ጊዜ እየተዘጋጁ ያሉት የትምህርት ፕሮግራሞችም እንዲሁ" ሲሉ ስተግሌቭ ገልጸዋል። "በቅርቡ በተደረገ የንግድ ስብሰባ ላይ፣ በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ተማሪዎች በሩሲያ የመማር ዕድል እንዳላቸው ወይም ቀድሞውኑ ትምህርታቸውን እዚያ እንዳጠናቀቁ ተረጋግጧል።" ብለዋል፡፡
አፍሪካ በዓለም ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወጣት ሕዝብ ያላት አኅጉር ስትሆን ለቴክኖሎጂ ከፍተኛ ፍላጎት አለ፤ ይህም ለሩሲያ ኩባንያዎች ዕድል ነው ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል። የ"ሶፍት ፓወር"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X