https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀ
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀየጠቅላላ መምሪያ የኦፕሬሽናል ሥልጠና ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ፋኒል ሳርቫሮቭ፣ በአደጋው የደረሰባቸው ጉዳት ለህልፈት... 22.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-22T10:21+0300
2025-12-22T10:21+0300
2025-12-22T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/16/2620914_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_bea062e7fcf496d54b5a555ba48c5625.jpg
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀየጠቅላላ መምሪያ የኦፕሬሽናል ሥልጠና ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ፋኒል ሳርቫሮቭ፣ በአደጋው የደረሰባቸው ጉዳት ለህልፈት እንደዳረጋቸው የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታውቋል።ኮሚቴው በመግለጫው፣ “እንደ መርማሪዎች ገለጻ፣ በዛሬው ዕለት ማለዳ በደቡባዊ ሞስኮ ያሴኔቫያ መንገድ ላይ በተሽከርካሪ የታችኛው ክፍል (ሻሲ) ላይ ተጠምዶ የነበረ ፈንጂ ፈንድቷል፡፡” ብሏል።መርማሪዎቹ ስለ ግድያው በርካታ የጥራጣሬ አቅጣጫዎችን እየመረመሩ ሲሆን፣ ይህም በዩክሬን ልዩ አገልግሎቶች የተቀነባበረ ሊሆን የሚችለውን ዕድል እንደሚያካትት ኮሚቴው አክሎ ገልጿል።ቀደም ብለው የወጡ ዘገባዎች በደቡባዊ ሞስኮ በደረሰው በዚህ ጥቃት አንድ ሰው መጎዳቱን እና አንድ ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት መድረሱን ጠቅሰው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀ
2025-12-22T10:21+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/16/2620914_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5705fe0c655caab3e0f576d59136fe7c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀ
10:21 22.12.2025 (የተሻሻለ: 10:24 22.12.2025) የሩሲያ መርማሪዎች በአንድ የሩሲያ ከፍተኛ የጦር መኮንን ግድያ ላይ የወንጀል ምርመራ መጀመራቸውን የምርመራ ኮሚቴው አስታወቀ
የጠቅላላ መምሪያ የኦፕሬሽናል ሥልጠና ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ፋኒል ሳርቫሮቭ፣ በአደጋው የደረሰባቸው ጉዳት ለህልፈት እንደዳረጋቸው የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ አስታውቋል።
ኮሚቴው በመግለጫው፣ “እንደ መርማሪዎች ገለጻ፣ በዛሬው ዕለት ማለዳ በደቡባዊ ሞስኮ ያሴኔቫያ መንገድ ላይ በተሽከርካሪ የታችኛው ክፍል (ሻሲ) ላይ ተጠምዶ የነበረ ፈንጂ ፈንድቷል፡፡” ብሏል።
መርማሪዎቹ ስለ ግድያው በርካታ የጥራጣሬ አቅጣጫዎችን እየመረመሩ ሲሆን፣ ይህም በዩክሬን ልዩ አገልግሎቶች የተቀነባበረ ሊሆን የሚችለውን ዕድል እንደሚያካትት ኮሚቴው አክሎ ገልጿል።
ቀደም ብለው የወጡ ዘገባዎች በደቡባዊ ሞስኮ በደረሰው በዚህ ጥቃት አንድ ሰው መጎዳቱን እና አንድ ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት መድረሱን ጠቅሰው ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X