https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ አፍሪካውያን ታዳሚያን ከታሪካዊ ተጽዕኖ ፈጣሪ ምንጮች ባሻገር፣ የተለያዩ አመለካከቶችን በንቃት ይፈልጋሉ ሲሉ አሞን ሙርዊራ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 21.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-21T22:05+0300
2025-12-21T22:05+0300
2025-12-21T22:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/15/2620255_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_834562fb7f67d2c7f49202d4570d736a.jpg
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ አፍሪካውያን ታዳሚያን ከታሪካዊ ተጽዕኖ ፈጣሪ ምንጮች ባሻገር፣ የተለያዩ አመለካከቶችን በንቃት ይፈልጋሉ ሲሉ አሞን ሙርዊራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"አንድ ልሳን ስርጭት ላይ ተመሥርተን መተንተን አንችልም" ሲሉ በካይሮ ከተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን የተናገሩት ሚኒስትሩ "በብዝኃ–ስርጭት (ብዙ ዕይታዎች) ላይ በመመሥረት መረጃ ይተነተናል።" ብለዋል፡፡ ከቅኝ ግዛት ነጻ በወጣችው የዛሬይቱ አፍሪካ እንደ ስፑትኒክ ያሉ አማራጭ ድምፆችን ማግኘት፣ አፍሪካውያን አመለካከቶችን እንዲያነጻጽሩ እንዲሁም ስለ ዓለም አቀፋዊ እና አካባቢያዊ እውነታዎች የበለጠ ሚዛናዊ ግንዛቤ ላይ እንዲደርሱ ያስችላቸዋል፤ በማለትም አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
2025-12-21T22:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/15/2620255_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e9d7505ac3d89c53c84c783306169f93.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
22:05 21.12.2025 (የተሻሻለ: 22:14 21.12.2025) አፍሪካ ወሳኝ አማራጭ ድምጽ ለሆነው ስፑትኒክ አድናቆት አላት ሲሉ የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
አፍሪካውያን ታዳሚያን ከታሪካዊ ተጽዕኖ ፈጣሪ ምንጮች ባሻገር፣ የተለያዩ አመለካከቶችን በንቃት ይፈልጋሉ ሲሉ አሞን ሙርዊራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አንድ ልሳን ስርጭት ላይ ተመሥርተን መተንተን አንችልም" ሲሉ በካይሮ ከተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን የተናገሩት ሚኒስትሩ "በብዝኃ–ስርጭት (ብዙ ዕይታዎች) ላይ በመመሥረት መረጃ ይተነተናል።" ብለዋል፡፡
ከቅኝ ግዛት ነጻ በወጣችው የዛሬይቱ አፍሪካ እንደ ስፑትኒክ ያሉ አማራጭ ድምፆችን ማግኘት፣ አፍሪካውያን አመለካከቶችን እንዲያነጻጽሩ እንዲሁም ስለ ዓለም አቀፋዊ እና አካባቢያዊ እውነታዎች የበለጠ ሚዛናዊ ግንዛቤ ላይ እንዲደርሱ ያስችላቸዋል፤ በማለትም አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X