የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ለፍትሐዊ ፋይናንስ እና የገንዘብ ሉዓላዊነት መንገድ ጠርጓል - የዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ለፍትሐዊ ፋይናንስ እና የገንዘብ ሉዓላዊነት መንገድ ጠርጓል - የዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ለፍትሐዊ ፋይናንስ እና የገንዘብ ሉዓላዊነት መንገድ ጠርጓል - የዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.12.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ-አፍሪካ ግንኙነት ለፍትሐዊ ፋይናንስ እና የገንዘብ ሉዓላዊነት መንገድ ጠርጓል - የዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

በካይሮ ከተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ገባዔ ጎን ለጎን ሙላምቦ ሃይምቤ፤ በተለይም ሩሲያ ፍትሐዊ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ መዋቅር ለመፍጠር የምታደርገው ጥረት እና “ለአፍሪካ የፋይናንስ ወጪ ቅነሳ” አስተዋፅኦ የሚያደርገውን በንግድ ልውውጥ ሩበልን የመጠቀም ሃሳብ “በጣም አወንታዊ ውጤት” ማምጣቱን አወድሰዋል።

“እንዴት አጋርነት መፍጠር እንዳለብን፤ እንዴት መገበያየት እንደምንፈልግ […] የራሳችንን ገንዘብ ለመጠቀም ምን እንደሚያግደን፤ ለእኛ እንዴት እንደሚሠራ መወሰን ያለብን እኛ ነን” ሲሉ ከፍተኛ ዲፕሎማቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

በኢነርጂ፣ በግብርና፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በወሳኝ ማዕድናት ትብብር በመስፋቱም ደስተኛ እንደሆኑ ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0