https://amh.sputniknews.africa
የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ፑቲን ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ናቸው - ክሬምሊን
የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ፑቲን ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ናቸው - ክሬምሊን
Sputnik አፍሪካ
የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ፑቲን ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ናቸው - ክሬምሊን "[ማክሮን] ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል። እዚህ ላይ ፕሬዚዳንቱ በቀጥታ መስመር የተናገሩትን ማስታወስ በጣም አስፈላጊ ሊሆን ይችላል።... 21.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-21T11:05+0300
2025-12-21T11:05+0300
2025-12-21T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/15/2609529_0:34:800:484_1920x0_80_0_0_464091f774c8264b8668f68ecf4c9c6b.jpg
የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ፑቲን ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ናቸው - ክሬምሊን "[ማክሮን] ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል። እዚህ ላይ ፕሬዚዳንቱ በቀጥታ መስመር የተናገሩትን ማስታወስ በጣም አስፈላጊ ሊሆን ይችላል። እርሳቸውም ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ፈቃደኛ መሆናቸውን ገልጸዋል። ስለዚህ የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ይህ በአዎንታዊ መልኩ ብቻ ሊታይ የሚችል ነው" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። መግለጫው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት፤ አውሮፓ በሚቀጥሉት ሳምንታት ከፑቲን ጋር ዳግም መወያየቷ ጠቃሚ እንደሆነ በቅርቡ ከገለጹ በኋላ የመጣ ነው። ማንኛውም የፑቲን-ማክሮን ውይይት የሌላውን አቋም ለመረዳት የሚደረግ እንጂ ለዲስኩር መሆን የለበትም፤ የሩሲያ መሪ አቋማቸውን በዝርዝር እና በተከታታይ ለማስረዳት ሁልጊዜ ዝግጁ ናቸው ሲሉ ፔስኮቭ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/15/2609529_56:0:745:517_1920x0_80_0_0_358eab2e1e8f66f00f1be433b490a2c3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ፑቲን ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ናቸው - ክሬምሊን
11:05 21.12.2025 (የተሻሻለ: 11:44 21.12.2025) የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ፑቲን ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ናቸው - ክሬምሊን
"[ማክሮን] ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል። እዚህ ላይ ፕሬዚዳንቱ በቀጥታ መስመር የተናገሩትን ማስታወስ በጣም አስፈላጊ ሊሆን ይችላል። እርሳቸውም ከማክሮን ጋር ለመነጋገር ፈቃደኛ መሆናቸውን ገልጸዋል። ስለዚህ የጋራ የፖለቲካ ፍላጎት ካለ ይህ በአዎንታዊ መልኩ ብቻ ሊታይ የሚችል ነው" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
መግለጫው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት፤ አውሮፓ በሚቀጥሉት ሳምንታት ከፑቲን ጋር ዳግም መወያየቷ ጠቃሚ እንደሆነ በቅርቡ ከገለጹ በኋላ የመጣ ነው።
ማንኛውም የፑቲን-ማክሮን ውይይት የሌላውን አቋም ለመረዳት የሚደረግ እንጂ ለዲስኩር መሆን የለበትም፤ የሩሲያ መሪ አቋማቸውን በዝርዝር እና በተከታታይ ለማስረዳት ሁልጊዜ ዝግጁ ናቸው ሲሉ ፔስኮቭ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X