ኢትዮጵያ በአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ 33 ሜዳሊያ በማግኘት አጠናቀቀች
10:50 21.12.2025 (የተሻሻለ: 11:14 21.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ 33 ሜዳሊያ በማግኘት አጠናቀቀች
በአንጎላ ሉዋንዳ ሲካሄድ የቆየው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ የማጠቃለያ መርሃ ግብር በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል፡፡
ኢትዮጵያ በውድድሩ ያገኘቻቸው ሜዳሊያዎች፦
8 ወርቅ
9 የብር
16 የነሃስ
ቀደም ሲል የ2027ቱን የወጣቶች ኦሊምፒክ እንድታዘጋጅ የተመረጠችው ኢትዮጵያ፣ የአዘጋጅነት አርማውን ከአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በይፋ መረከቧን ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

