https://amh.sputniknews.africa
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "እኛ ክፍት ነን፤ ቦትስዋና ኢንቨስት ለማድረግ ምርጥ ቦታ ናት ብለን በጥብቅ እናምናለን። ማስረጃውም በፖለቲካዊ... 20.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-20T20:06+0300
2025-12-20T20:06+0300
2025-12-20T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/14/2604522_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6d1b8eeb3ce63e64fff1d232b5255fbe.jpg
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "እኛ ክፍት ነን፤ ቦትስዋና ኢንቨስት ለማድረግ ምርጥ ቦታ ናት ብለን በጥብቅ እናምናለን። ማስረጃውም በፖለቲካዊ መረጋጋት የተሻልን እንደሆንን ያሳያል" ሲሉ ፔንዮ ቡታሌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የሩሲያ አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ በካይሮ ከተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን፤ በነዳጅ፣ አልማዝ እና ግብርና ዘርፎች የሚያደርጉትን ትብብር ተመልክተዋል። ውይይቱ እነዚህን ዘርፎች የሩሲያን ልምድ በመጠቀም በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና በግብርና መሳሪያዎች ለማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ያተኮረ ነበር። "በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በጋራ የመሥራት ዕድሎችን እንዲሁም በለውጥ የተቀላጠፈ ኢኮኖሚ ለመገንባት በምናቅድባቸው ሌሎች ቁልፍ ዘርፎች ዙሪያ በጋራ ስለመሥራት ተወያይተናል" ሲሉ ቡታሌ ገልጸዋል። ጋቦርኔ፤ ስለ አኅጉሪቱ የሚዘግቡ እና የቦትስዋናን የሩሲያ እይታ የሚያንፀባርቁ ቀልጣፋ እና የተማሩ ጋዜጠኞቿ ከስፑትኒክ ጋር እንዲሠሩ እንደምትሻም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
2025-12-20T20:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/14/2604522_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_503a7b9320bb38ffe5a932054ab46ded.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
20:06 20.12.2025 (የተሻሻለ: 20:14 20.12.2025) "የሩሲያ ኩባንያዎች በቦትስዋና ግዙፍ የመሠረተ ልማት ማሻሻያዎች ዙሪያ ስለመሳተፍ ማጤን አለባቸው" - የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
"እኛ ክፍት ነን፤ ቦትስዋና ኢንቨስት ለማድረግ ምርጥ ቦታ ናት ብለን በጥብቅ እናምናለን። ማስረጃውም በፖለቲካዊ መረጋጋት የተሻልን እንደሆንን ያሳያል" ሲሉ ፔንዮ ቡታሌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የሩሲያ አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ በካይሮ ከተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን፤ በነዳጅ፣ አልማዝ እና ግብርና ዘርፎች የሚያደርጉትን ትብብር ተመልክተዋል። ውይይቱ እነዚህን ዘርፎች የሩሲያን ልምድ በመጠቀም በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና በግብርና መሳሪያዎች ለማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ያተኮረ ነበር።
"በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በጋራ የመሥራት ዕድሎችን እንዲሁም በለውጥ የተቀላጠፈ ኢኮኖሚ ለመገንባት በምናቅድባቸው ሌሎች ቁልፍ ዘርፎች ዙሪያ በጋራ ስለመሥራት ተወያይተናል" ሲሉ ቡታሌ ገልጸዋል።
ጋቦርኔ፤ ስለ አኅጉሪቱ የሚዘግቡ እና የቦትስዋናን የሩሲያ እይታ የሚያንፀባርቁ ቀልጣፋ እና የተማሩ ጋዜጠኞቿ ከስፑትኒክ ጋር እንዲሠሩ እንደምትሻም አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X