የአፍሪካ ሀብት 'ለሌሎች ጥቅም ብቻ' መዋል የለበትም - የሲሼልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

  የአፍሪካ ሀብት 'ለሌሎች ጥቅም ብቻ' መዋል የለበትም - የሲሼልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

"ማንኛውም ግንኙነት በጋራ ተጠቃሚነት፣ በመከባበር እና የሌሎችን ሉዓላዊነት በማክበር ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት። ፍትህ እና ርትዕ የሰፈነበት የባለብዙ-ዋልታ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር ማረጋገጥ አለብን" ሲሉ የሲሼልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባሪ ፎር ስለ ዘመናዊው የእጀ አዙር ቅኝ ግዛት ትግል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0