ቡሩንዲ ከማንም ጋር ጦርነት አትፈልግም – የብሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ቡሩንዲ ከማንም ጋር ጦርነት አትፈልግም – የብሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 

እኛ ለሰላማዊ የግጭት አፈታት ቅድሚያ እንሰጣለን፤ ሲሉ ኤድዋርድ ቢዚማና ከሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ “ይህም ሁሉም ጎረቤት አገራት በሰላም እንዲኖሩ እና በተቻለ አቅም በኢኮኖሚ ዕድገት ላይ እንዲያተኩሩ ነው፡፡” ብለዋል፡፡

የሚኒስትሩን አስተያየት ቪዲዮ ላይ ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0