ላቭሮቭ ከሩዋንዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በኢኮኖሚ ትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
11:36 20.12.2025 (የተሻሻለ: 11:44 20.12.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ላቭሮቭ ከሩዋንዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በኢኮኖሚ ትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
ሁለቱ ሚኒስትሮች በትናንትናው ዕለት ከሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ተገናኝተዋል፡፡
ሰርጌ ላቭሮቭ እና ኦሊቬር ንዱሁንጊሬሄ የተወያዩባችው ጉዳዮች፡-
የንግድ እና የኢኮኖሚ ትብብርን ማስፋፋት፣
በተባበሩት መንግሥታት እና በሌሎች የባለብዙ ወገን መድረኮች ውስጥ ቅንጅት ማጠናከር እና
የሰብአዊ ትብብርን ማዳበር ናቸው፡፡
በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀረበ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X