https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ የውስጥ አቅሟን በማስተባበር በስንዴ ምርት የላቀ ውጤት በማስመዝገብ... 19.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-19T20:51+0300
2025-12-19T20:51+0300
2025-12-19T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/13/2588134_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_733a5f620d79623af9f3f59b8a247903.jpg
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ የውስጥ አቅሟን በማስተባበር በስንዴ ምርት የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ላይ መሆኗን ተናግረዋል።"ለስኬቱ ቁልፍ ምክንያት የአመራር ቁርጠኝነት ነው። በስንዴ ልማት ላይ ያሉ ምርምሮች፣ የኤክስቴንሽን ሠራተኞች እንዲሁም እስከ አርሶ አደሩ ድረስ ያለው ሥራ በኢትዮጵያውያን የሚከወን ነው።" ብለዋል።ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ አገሪቱ በስንዴ ኢኒሼቲቭ ላይ እያደረገችው ስላለው ኢንቨስትመንትም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
2025-12-19T20:51+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/13/2588134_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_61bf525b46a926708ba6f7a0168fa694.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
20:51 19.12.2025 (የተሻሻለ: 20:54 19.12.2025) የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እመርታ የመንግሥት ቁርጠኝነት ውጤት ነው - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ የውስጥ አቅሟን በማስተባበር በስንዴ ምርት የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ላይ መሆኗን ተናግረዋል።
"ለስኬቱ ቁልፍ ምክንያት የአመራር ቁርጠኝነት ነው። በስንዴ ልማት ላይ ያሉ ምርምሮች፣ የኤክስቴንሽን ሠራተኞች እንዲሁም እስከ አርሶ አደሩ ድረስ ያለው ሥራ በኢትዮጵያውያን የሚከወን ነው።" ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ አገሪቱ በስንዴ ኢኒሼቲቭ ላይ እያደረገችው ስላለው ኢንቨስትመንትም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X