https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገንባት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በሞስኮ እንደተወያዩ ሮሳቶም አስታወቀ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገንባት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በሞስኮ እንደተወያዩ ሮሳቶም አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገንባት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በሞስኮ እንደተወያዩ ሮሳቶም አስታወቀ "ታህሳስ 9 ቀን በሞስኮ በሮሳቶም የዓለም አቀፍ ሥራዎች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ እና... 19.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-19T17:29+0300
2025-12-19T17:29+0300
2025-12-19T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/13/2585743_0:75:800:525_1920x0_80_0_0_abb33d642f13d4500507275cc64db045.jpg
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገንባት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በሞስኮ እንደተወያዩ ሮሳቶም አስታወቀ "ታህሳስ 9 ቀን በሞስኮ በሮሳቶም የዓለም አቀፍ ሥራዎች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ እና በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ በተመራ ልዑክ መካከል ውይይት ተካሂዷል...ሁለቱ አካላት በሩሲያ ዲዛይን ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ ግንባታ ፕሮጀክት ዙሪያ የተለያዩ ጉዳዮችን ተወያይተዋል" ሲል የሩሲያው ኮርፖሬሽን በመግለጫው አመልክቷል። ከውይይቱ በኋላ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በትቬር ክልል የሚገኘውን የካሊኒን የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ይጎበኛል። በመስከረም ወር ሮሳቶም እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ፕሮጀክት ለማልማት በሞስኮ የድርጊት መርኃ-ግብር ተፈራርመዋል። በዚህ ሰነድ መሠረት የፕሮጀክቱ ፍኖተ ካርታ ከተዘጋጀ በኋላ የአዋጭነት ጥናት እና በመንግሥታት ደረጃ የስምምነት ፊርማ ይከተላል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/13/2585743_0:0:800:600_1920x0_80_0_0_12a506b0cca68cc73529cfcb77e9b9d3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገንባት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በሞስኮ እንደተወያዩ ሮሳቶም አስታወቀ
17:29 19.12.2025 (የተሻሻለ: 17:34 19.12.2025) ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገንባት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በሞስኮ እንደተወያዩ ሮሳቶም አስታወቀ
"ታህሳስ 9 ቀን በሞስኮ በሮሳቶም የዓለም አቀፍ ሥራዎች ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ እና በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ በተመራ ልዑክ መካከል ውይይት ተካሂዷል...ሁለቱ አካላት በሩሲያ ዲዛይን ከፍተኛ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ጣቢያ ግንባታ ፕሮጀክት ዙሪያ የተለያዩ ጉዳዮችን ተወያይተዋል" ሲል የሩሲያው ኮርፖሬሽን በመግለጫው አመልክቷል።
ከውይይቱ በኋላ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በትቬር ክልል የሚገኘውን የካሊኒን የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ይጎበኛል።
በመስከረም ወር ሮሳቶም እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጪያ ፕሮጀክት ለማልማት በሞስኮ የድርጊት መርኃ-ግብር ተፈራርመዋል። በዚህ ሰነድ መሠረት የፕሮጀክቱ ፍኖተ ካርታ ከተዘጋጀ በኋላ የአዋጭነት ጥናት እና በመንግሥታት ደረጃ የስምምነት ፊርማ ይከተላል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X