ለአፍሪካ ችግሮች ከውጭ መፍትሔ ሊመጣ አይችልም - የአፍሪካ ወጣቶች ፎረም

ሰብስክራይብ

ለአፍሪካ ችግሮች ከውጭ መፍትሔ ሊመጣ አይችልም - የአፍሪካ ወጣቶች ፎረም

ዓለም አቀፍ መድረኮች የአፍሪካን ወጣቶች ድምጽ በሚዛናዊነት ከማስተናገድ አንጻር ክፍተት እንዳለባቸው የፎረሙ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ አስቻለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡

ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት ባሕል ሊዳብር እንደሚገባ ያነሱት ዳይሬክተሩ፤ በአኅጉሪቱ ወጣቶችን ወደፊት የሚያመጡ ተጨበጭ ሥራዎች እንዲሰፉም ጠይቀዋል፡፡

"አፍሪካ አዲስ የተስፋ አድማስ ናት። የአኅጉሪቱ የብልፅግና ጮራ የሆኑ ወጣቶችን አዕምሮ ማብራት እና በሁሉም ዘርፎች ላይ የላቀ ሚና መጫወት የሚችሉበትን አውድ መፍጠር አለብን" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0