ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች
ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.12.2025
ሰብስክራይብ

ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች

የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩሱፍ ማይታማ ቱጋር በአሠራር ሂደት ክፍተት በቡርኪና ፋሶ በድንገት ለማረፍ ስለተገደደው የናይጄሪያ አውሮፕላን ይቅርታ እንደጠየቁ የቡርኪናቤ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

ቱጋር በተጨማሪም አንድ የናይጄሪያ ባለሥልጣን በቡርኪናቤ ወታደሮች ተፈጽሟል ስላሉት አያያዝ የሰጡትን "ተገቢ ያልሆነ አስተያየት" በማውገዝ ውድቅ አድርገዋል።

ሚነስትሩ ቡርኪና ፋሶ የአውሮፕላኑን ሠራተኞች ወንድማዊ በሆነ መንገድ በመያዟ እና ሀገሪቱ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ያስመዘገበችውን ስኬቶች አድንቀዋል ሲል የፕሬዝዳንት ጽ/ቤቱ አስታውቋል።

ሁለቱ ወገኖች የፀጥታ ጉዳዮችን ጨምሮ ክልላዊ ትብብርን ማጠናከር በተመለከተ ተወያይተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ናይጄሪያ የቡርኪና ፋሶን የአየር ክልል በመጣሷ ይቅርታ ጠየቀች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0