ላቭሮቭ በካይሮ ከአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በኢንቨስትመንት እና ምጣኔ ሀብት ዙሪያ ይወያያሉ - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱላቭሮቭ በካይሮ ከአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በኢንቨስትመንት እና ምጣኔ ሀብት ዙሪያ ይወያያሉ - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ላቭሮቭ በካይሮ ከአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በኢንቨስትመንት እና ምጣኔ ሀብት ዙሪያ ይወያያሉ - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.12.2025
ሰብስክራይብ

ላቭሮቭ በካይሮ ከአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በኢንቨስትመንት እና ምጣኔ ሀብት ዙሪያ ይወያያሉ - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

"የሩሲያ እና አፍሪካ መንግሥታት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዘርፍ ኃላፊዎች እንዲሁም የአህጉሪቱ ውህደት ማኅበራት አስፈፃሚ አካላት ኃላፊዎች፤ በመድረኩ የ2023-2026 የድርጊት መርሃ-ግብር የተሟላ ትግበራ ላይ በማተኮር፤ በሩሲያ-አፍሪካ አጀንዳ ወሳኝ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት ያደርጋሉ" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።

ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ ትብብር መድረክ የሚኒስትሮች ጉባኤ አርብ እና ቅዳሜ በካይሮ ይካሄዳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0