በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከመቅደላ የተዘረፈ የወርቅ የፀጉር ማስያዣ በጥር ወር መጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለስ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበ19ኛው ክፍለ ዘመን ከመቅደላ የተዘረፈ የወርቅ የፀጉር ማስያዣ በጥር ወር መጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለስ ተገለፀ
በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከመቅደላ የተዘረፈ የወርቅ የፀጉር ማስያዣ በጥር ወር መጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለስ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.12.2025
ሰብስክራይብ

በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከመቅደላ የተዘረፈ የወርቅ የፀጉር ማስያዣ በጥር ወር መጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለስ ተገለፀ

ይህ ቅርስ የዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ሁለተኛ ባለቤት የነበሩት የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ሲሆን አሁንም በቀድሞው ጌጣጌጥ ማቅረቢያ ሣጥኑ ውስጥ ተጠብቆ ይገኛል። ጥንታዊ ቅርሱ ከ150 ዓመታት በላይ በግል ንብረት ስብስቦች ውስጥ ተይዞ ቆይቷል።

የፀጉር ማስያዣው ኢትዮጵያ ከደረሰ በኋላ፣ በቅርቡ ከተመለሰው የ1868ቱ የመቅደላ ጦርነት ጋሻ ጋር በአዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለእይታ ይቀረባል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከመቅደላ የተዘረፈ የወርቅ የፀጉር ማስያዣ በጥር ወር መጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለስ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከመቅደላ የተዘረፈ የወርቅ የፀጉር ማስያዣ በጥር ወር መጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለስ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0