ዓረብኛ ቋንቋ ለኢትዮጵያ ውጤታማ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ጉልህ እገዛ አለው - የዓረብኛ ቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

ዓረብኛ ቋንቋ ለኢትዮጵያ ውጤታማ  የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ጉልህ እገዛ አለው - የዓረብኛ ቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ ባለሙያ

መሀመድ ዳውድ፤ ኢትዮጵያ በቀጣናው እና በዓረቡ ዓለም ያላትን ተደማጭነት ለማሳደግ፤ የቋንቋው ተናጋሪ ሕዝብን በስፋት መድረስ እንደሚገባ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን አፍሪካ አዳራሽ ከተከበረው የአረብኛ ቋንቋ ቀን ጎን ለጎን የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የዓረብኛ ቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ ት/ክፍል ሃላፊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ጎረቤት ሀገራት ዓረብኛ ተናጋሪዎች ናቸው። ስለዚህ ቋንቋውን ስናሰፋው ዲፕሎማሲ ግንኙነታችንም እየተጠናከረ ይመጣል" ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0