አዲሱ የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የጤና መርሐ-ግብር የአፍሪካ ሀገራት ታካሚዎችን የግል መረጃ አሳልፎ የሚሰጥ ነው - የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያ

ሰብስክራይብ

አዲሱ የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የጤና መርሐ-ግብር የአፍሪካ ሀገራት ታካሚዎችን የግል መረጃ አሳልፎ የሚሰጥ ነው - የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያ

ዶክተር ሻኪራ ቾናራ፤ መርሐ-ግብሩ ከአኅጉሪቱ የጤና ዘርፍ ማትረፍ የሚያስችል ስልታዊ የታካሚዎች የመረጃ አቅርቦት ሥርዓት የዘረጋ መሆኑን ይገልጻሉ።

"የስትራቴጂው አውድ መልካም እና ተስፋ የሚሰጥ ይመስላል። ነገር ግን በሚያሳዝን ሁኔታ መጥፎ ዓላማዎች እንዳሉት አምናለሁ። ይህም መዳረሻ ግቡ የአፍሪካን አኅጉር እና የአህጉሪቱን የጤና ሥርዓት መቆጣጠር እና ከዘርፉ ማትረፍ ነው" ብለዋል።

ባለሙያዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ 'የአሜሪካ ትቅደም ዓለም አቀፍ የጤና መርሐ-ግብር' ከሙያ እና ከሀገራት ሉዓላዊነት አንፃር አሉበት ያሏቸውን ሌሎች ችግሮችም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0