የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፑቲን ጉብኝት የጀመሩትን 'የተሽከርካሪ ዲፕሎማሲ' በኢትዮጵያም ቀጥለዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፑቲን ጉብኝት የጀመሩትን 'የተሽከርካሪ ዲፕሎማሲ' በኢትዮጵያም ቀጥለዋል
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፑቲን ጉብኝት የጀመሩትን 'የተሽከርካሪ ዲፕሎማሲ' በኢትዮጵያም ቀጥለዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.12.2025
ሰብስክራይብ

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፑቲን ጉብኝት የጀመሩትን 'የተሽከርካሪ ዲፕሎማሲ' በኢትዮጵያም ቀጥለዋል

ሞዲ ከዓለም መሪዎች ጋር የሚያደርጉት ያልታሰቡ የመኪና ጉዞዎች ግላዊ እምነት እና ስልታዊ ቅርርብን እንደሚያሳይ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ሞዲ ማክሰኞ ዕለት ለሁለት ቀናት ጉብኝት ኢትዮጵያ ሲደርሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፕላን ማረፊያ ተቀብለው በግላቸው እያሽከረከሩ ወደ ሆቴል ወሰደዋቸዋል።

ቀደም ሲል በታህሳስ ወር ፑቲን ሕንድን በጎበኙበት ወቅት ከሞዲ ጋር ከተገናኙ እና ከአቀባባል ሥነ-ሥርዓቱ በኋላ መሪዎቹ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር መኪና ውስጥ ገብተው እዛው መነጋገር መጀመራቸው ሰፊ ሽፋን አግኝቶ ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፑቲን ጉብኝት የጀመሩትን 'የተሽከርካሪ ዲፕሎማሲ' በኢትዮጵያም ቀጥለዋል
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፑቲን ጉብኝት የጀመሩትን 'የተሽከርካሪ ዲፕሎማሲ' በኢትዮጵያም ቀጥለዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.12.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0