https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሁለትዮሽ ንግዳቸውን በራሳቸው መገበያያዎች ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እየቃኙ ነው - የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሁለትዮሽ ንግዳቸውን በራሳቸው መገበያያዎች ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እየቃኙ ነው - የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሁለትዮሽ ንግዳቸውን በራሳቸው መገበያያዎች ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እየቃኙ ነው - የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስተር ናሬንደራ ሞዲ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ይህንኑ የመገበያያ ጉዳይ የውይይታቸው ዋና... 16.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-16T19:30+0300
2025-12-16T19:30+0300
2025-12-16T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/10/2540709_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_68556ac119b4c2fe87041ca0331f417b.jpg
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሁለትዮሽ ንግዳቸውን በራሳቸው መገበያያዎች ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እየቃኙ ነው - የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስተር ናሬንደራ ሞዲ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ይህንኑ የመገበያያ ጉዳይ የውይይታቸው ዋና አጀንዳ ሊያደርጉ እንደሚችሉ በዋቸሞ የኒቨርስቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ዲፕሎማሲ መምህር ሙሉዓለም ሐይለማሪያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጋር ተመሳሳይ ስምምነት ከዚህ በፊት ማድረጓንም ምሁሩ በአስተያያተቻው አስታወሰዋል፡፡ "የብሪክስ መገበያያ ገና ብዙ ቢቀረውም፤ በብሪክስ ድንበር ተሻጋሪ የክፍያ መድረክ በሀገራት መገበያያ የገንዘብ ልውውጥ ለማመቻቸት እየተሠራ ነው። ስለዚህ ሕንድ እና ኢትዮጵያ ቢያንስ በሁለትዮሽ ደረጃ በህንድ ሩፒ እና በኢትዮጵያ ብር ንግዶችን ለማካሄድ እያጤኑ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/10/2540709_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_2b5d453478dec43cf7919cdd5ffdada0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሁለትዮሽ ንግዳቸውን በራሳቸው መገበያያዎች ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እየቃኙ ነው - የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
19:30 16.12.2025 (የተሻሻለ: 19:34 16.12.2025) ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሁለትዮሽ ንግዳቸውን በራሳቸው መገበያያዎች ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እየቃኙ ነው - የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስተር ናሬንደራ ሞዲ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ይህንኑ የመገበያያ ጉዳይ የውይይታቸው ዋና አጀንዳ ሊያደርጉ እንደሚችሉ በዋቸሞ የኒቨርስቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ዲፕሎማሲ መምህር ሙሉዓለም ሐይለማሪያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጋር ተመሳሳይ ስምምነት ከዚህ በፊት ማድረጓንም ምሁሩ በአስተያያተቻው አስታወሰዋል፡፡
"የብሪክስ መገበያያ ገና ብዙ ቢቀረውም፤ በብሪክስ ድንበር ተሻጋሪ የክፍያ መድረክ በሀገራት መገበያያ የገንዘብ ልውውጥ ለማመቻቸት እየተሠራ ነው። ስለዚህ ሕንድ እና ኢትዮጵያ ቢያንስ በሁለትዮሽ ደረጃ በህንድ ሩፒ እና በኢትዮጵያ ብር ንግዶችን ለማካሄድ እያጤኑ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X