https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር አዲሱ የአፍሪካ ትውልድ የአኅጉሪቱን ሰላም እና ልማት ለማደናቀፍ የሚደረጉ የተጠኑ አካሄዶችን መመከት... 16.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-16T19:00+0300
2025-12-16T19:00+0300
2025-12-16T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/10/2539549_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a7b9a73f52035b7719a63850ab87a914.jpg
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር አዲሱ የአፍሪካ ትውልድ የአኅጉሪቱን ሰላም እና ልማት ለማደናቀፍ የሚደረጉ የተጠኑ አካሄዶችን መመከት እንዳለበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር የእዮብዘር ዘውዴ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል። "እኚህ አካላት በአፍሪካ የሞተ የመንግሥት እና የማኅበረሰብ ግንኙት በመፍጠር የተጠመዱ ናቸው። ይህ ሊቆም ይገባል ምክንያቱም በቂ ያለፉ የጭካኔ ትውስታዎች አሉን" ብለዋል። መምህሩ በሃያላኑ እና በአፍሪካ መንግሥታት መካከል ያለው እኩልነትን ያላከበረ የግንኙነት አውድም ሊታረም እንደሚገባ አበክረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
2025-12-16T19:00+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/10/2539549_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_027e3871a3bc10d985f763f30649278f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
19:00 16.12.2025 (የተሻሻለ: 19:04 16.12.2025) የአፍሪካን የፖለቲካ ድክመቶች በጥንቃቄ የሚመሩ መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ተዋንያን አሉ - የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር
አዲሱ የአፍሪካ ትውልድ የአኅጉሪቱን ሰላም እና ልማት ለማደናቀፍ የሚደረጉ የተጠኑ አካሄዶችን መመከት እንዳለበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር የእዮብዘር ዘውዴ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል።
"እኚህ አካላት በአፍሪካ የሞተ የመንግሥት እና የማኅበረሰብ ግንኙት በመፍጠር የተጠመዱ ናቸው። ይህ ሊቆም ይገባል ምክንያቱም በቂ ያለፉ የጭካኔ ትውስታዎች አሉን" ብለዋል።
መምህሩ በሃያላኑ እና በአፍሪካ መንግሥታት መካከል ያለው እኩልነትን ያላከበረ የግንኙነት አውድም ሊታረም እንደሚገባ አበክረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X