በአፍሪካ አስተማማኝ የኃይል ትስስር መፍጠር ለሚያስችሉ የመሠረት ሥራዎች ትኩረት መስጠት አለብን - የደቡብ አፍሪካ የኤሌክትሪክ እና ኢነርጂ ም/ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

በአፍሪካ አስተማማኝ የኃይል ትስስር መፍጠር ለሚያስችሉ የመሠረት ሥራዎች ትኩረት መስጠት አለብን - የደቡብ አፍሪካ የኤሌክትሪክ እና ኢነርጂ ም/ሚኒስትር

ሳማንታ ግርሃም፤ በደቡብ አፍሪካ የተካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ አኅጉሪቱን በኃይል ለማስተሳሰር የሚያግዙ የተለያዩ ጉዳዮች በጥልቀት የተዳሱበት እንደነበር ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆያታ አስታውሰዋል።

"ለሀገራት በዘላቂነት ኃይል ማቅረብ የሚያስችሉ አስተማማኝ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ሊኖሩን ይገባል። ጉባኤው የ10 ዓመት የመሠረተ ልማት ውሕደት የኢንቨስትመንት ዕቅድም የጸደቀበት ነው" ሲሉ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0