https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹ
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹየሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን አዛዥ፤ የድሮን ቡድኖች በኩፒያንስክ ዙሪያ የሚገኙ የዩክሬን ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን እና... 16.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-16T18:11+0300
2025-12-16T18:11+0300
2025-12-16T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/10/2536910_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_8a934348800a09816f6a74035d07764c.jpg
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹየሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን አዛዥ፤ የድሮን ቡድኖች በኩፒያንስክ ዙሪያ የሚገኙ የዩክሬን ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን እና ወታደሮችን ያለማቋረጥ በማደን፤ በድብቅ በመጠበቅ ወይም እያንዳንዱን ቁጥቋጦ፣ ጋራዥ እና መደበቂያ ቦታ በንቃት እንደሚቃኙ ለስፑትኒክ ገልፀዋል።“ስናገኛቸው ወዲያውኑ እንደመስሳቸዋለን” ብለዋል።◻ የሩሲያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጌራሲሞቭ፤ የሩሲያ ጦር ኩፒያንስክን ነፃ ካወጣ በኋላ በኦስኮል ወንዝ ግራ ዳርቻ ከከተማይቱ በምስራቅ የተከበበውን ጠላት ድል ለማደረግ ውጊያውን እንደቀጠለ ቀደም ሲል ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹ
2025-12-16T18:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/10/2536910_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_dce38823795537a8186d8bc739e69b2b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹ
18:11 16.12.2025 (የተሻሻለ: 18:14 16.12.2025) የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን ቡድኖች በኩፒያንስክ ክልል እያንዳንዱን የዩክሬን ተሽከርካሪ ኢላማ እያደረጉ ነው ሲሉ አዛዡ ገለጹ
የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን አዛዥ፤ የድሮን ቡድኖች በኩፒያንስክ ዙሪያ የሚገኙ የዩክሬን ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን እና ወታደሮችን ያለማቋረጥ በማደን፤ በድብቅ በመጠበቅ ወይም እያንዳንዱን ቁጥቋጦ፣ ጋራዥ እና መደበቂያ ቦታ በንቃት እንደሚቃኙ ለስፑትኒክ ገልፀዋል።
“ስናገኛቸው ወዲያውኑ እንደመስሳቸዋለን” ብለዋል።
◻ የሩሲያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጌራሲሞቭ፤ የሩሲያ ጦር ኩፒያንስክን ነፃ ካወጣ በኋላ በኦስኮል ወንዝ ግራ ዳርቻ ከከተማይቱ በምስራቅ የተከበበውን ጠላት ድል ለማደረግ ውጊያውን እንደቀጠለ ቀደም ሲል ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X