https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሀገሪቱ ምቹ የዲጂታል ግብይት ሥርዓት በመፍጠር ጥሬ ገንዘብ አልባ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሠራች መሆኑን ከሁለተኛው የኢትዮጵያ... 15.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-15T18:49+0300
2025-12-15T18:49+0300
2025-12-15T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0f/2526769_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f885a9cbc40faea8653e1fd2d40d35a0.jpg
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሀገሪቱ ምቹ የዲጂታል ግብይት ሥርዓት በመፍጠር ጥሬ ገንዘብ አልባ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሠራች መሆኑን ከሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባዔ ጎን ለጎን የባንኩ የክፍያ ሥርዓት ዳይሬክተር ሰሎሞን ዳምጠው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ለመተግበር ያቀድነው ይህ ስትራቴጂ፤ እ.አ.አ በ2030 ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ውስጥ በዓመት በዲጂታል አማራጮች የሚፈጸም ግብይትን ከ102 ወደ 750 ፐርሰንት ለማሳደግ ወጥኗል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
2025-12-15T18:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0f/2526769_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5e41300c83b5ad2786d7d8e14762f189.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
18:49 15.12.2025 (የተሻሻለ: 18:54 15.12.2025) ኢትዮጵያ ይበልጥ የተሳሰረ፣ አካታች እና ተዓማኒ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር እየሠራች ነው - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
ሀገሪቱ ምቹ የዲጂታል ግብይት ሥርዓት በመፍጠር ጥሬ ገንዘብ አልባ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሠራች መሆኑን ከሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባዔ ጎን ለጎን የባንኩ የክፍያ ሥርዓት ዳይሬክተር ሰሎሞን ዳምጠው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ለመተግበር ያቀድነው ይህ ስትራቴጂ፤ እ.አ.አ በ2030 ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ውስጥ በዓመት በዲጂታል አማራጮች የሚፈጸም ግብይትን ከ102 ወደ 750 ፐርሰንት ለማሳደግ ወጥኗል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X