https://amh.sputniknews.africa
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ የፓን አፍሪካ የክፍያ ሥርዓት በአኅጉሪቱ ፈጣን፣ ርካሽ እና ደኅንነትቱ የተጠበቀ ድንበር ተሻጋሪ ንግድ ለመፍጠር የላቀ... 15.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-15T17:07+0300
2025-12-15T17:07+0300
2025-12-15T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0f/2524900_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_80294daffc7896b9032cc070863bc4c2.jpg
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ የፓን አፍሪካ የክፍያ ሥርዓት በአኅጉሪቱ ፈጣን፣ ርካሽ እና ደኅንነትቱ የተጠበቀ ድንበር ተሻጋሪ ንግድ ለመፍጠር የላቀ እገዛ እንዳለው ሀምዜ አብዲራህማን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ሥርዓቱ ለድንበር ተሻጋሪ ንግድ የሚወጣ ከፍተኛ ወጪን እና ዝቅተኛ ፍጥነትን ያስቀራል። በተጨማሪም የሦስተኛ ወገን የፋይናንስ ተቋማትን ጫናም ይቀንሳል" ብለዋል።ምክትል ገዢው፤ የፓን አፍሪካ የክፍያ ሥርዓት አኅጉራዊ ንግድን ለማቀላጠፍ ሌሎች እገዛዎች እንዳሉትም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ
2025-12-15T17:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0f/2524900_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_265b38f7efa3476459435790d379ee49.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ
17:07 15.12.2025 (የተሻሻለ: 17:14 15.12.2025) አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓትን በማስፋት በውጭ ገንዘቦች ላይ ያለን ጥገኛነት ማስቀረት ይገባል - የሶማሌላንድ ማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዥ
የፓን አፍሪካ የክፍያ ሥርዓት በአኅጉሪቱ ፈጣን፣ ርካሽ እና ደኅንነትቱ የተጠበቀ ድንበር ተሻጋሪ ንግድ ለመፍጠር የላቀ እገዛ እንዳለው ሀምዜ አብዲራህማን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ሥርዓቱ ለድንበር ተሻጋሪ ንግድ የሚወጣ ከፍተኛ ወጪን እና ዝቅተኛ ፍጥነትን ያስቀራል። በተጨማሪም የሦስተኛ ወገን የፋይናንስ ተቋማትን ጫናም ይቀንሳል" ብለዋል።
ምክትል ገዢው፤ የፓን አፍሪካ የክፍያ ሥርዓት አኅጉራዊ ንግድን ለማቀላጠፍ ሌሎች እገዛዎች እንዳሉትም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X