ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ምስጋኔ አለማየሁ በስፔን በተካሄደው የማላጋ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈች
16:49 15.12.2025 (የተሻሻለ: 16:54 15.12.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ምስጋኔ አለማየሁ በስፔን በተካሄደው የማላጋ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈች
አትሌቷ 2:24:43 በሆነ ሰዓት ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀች ሲሆን በመድረኩ በ2021 በሴቶች የተመዘገበውን ክብረ ወሰን በሰባት ሰከንዶች ማሻሻል ችላለች፡፡
ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አለሚቱ ታሪኩ 2:29:05 በሆነ ሰዓት ውድድሩን ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቃለች።
አዲስ የወንዶች እና የሴቶች የሩጫ ክብረ ወሰኖች በተመዘገቡበት ውድድር በወንዶቹ ኡጋንዳዊው አትሌት ማንዴ ቡሸንዲች 2:06:07 በሆነ ሰዓት አሸንፏል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
/