ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ምስጋኔ አለማየሁ በስፔን በተካሄደው የማላጋ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈች

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ምስጋኔ አለማየሁ በስፔን በተካሄደው የማላጋ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈች

‍‍አትሌቷ 2:24:43 በሆነ ሰዓት ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀች ሲሆን በመድረኩ በ2021 በሴቶች የተመዘገበውን ክብረ ወሰን በሰባት ሰከንዶች ማሻሻል ችላለች፡፡

ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አለሚቱ ታሪኩ 2:29:05 በሆነ ሰዓት ውድድሩን ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቃለች።

‍አዲስ የወንዶች እና የሴቶች የሩጫ ክብረ ወሰኖች በተመዘገቡበት ውድድር በወንዶቹ ኡጋንዳዊው አትሌት ማንዴ ቡሸንዲች 2:06:07 በሆነ ሰዓት አሸንፏል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያዊቷ አትሌት ምስጋኔ አለማየሁ በስፔን በተካሄደው የማላጋ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈች
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ምስጋኔ አለማየሁ በስፔን በተካሄደው የማላጋ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገብ አሸነፈች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.12.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0